Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2…የቀድሞው የኢትዮጵያ ምክትል ፕሬዚደንት ፍስሐ ደስታ በአዲሱ መጽሃፋቸው “አብዮቱና ትዝታዬ” ዙርያ እና በስልጣን ላይ በነበሩበት ያሳለፉትን ህይወት ከአውስትራሊያ የሚተላለፈው SBS ሬዲዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ ክፍል አንድ ማቅረባችን የሚታወስ ሲሆን በክፍል ሁለት መንግስቱ ኃይለማሪያም በራሽያ መፈንቅለ መንግስት ሊደረግባቸው እንደነበር ይናገራሉ ፣ ኤርትራ ከኢትዮጲያ ጋር አንድ መሆኗ አይቀርም ይላሉ ፤ያድምጡት።
↧
Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2Interview with the former Ethiopian VP Fiseha Desta – Pt 2
↧