የቀድሞው የኢትዮጵያ አገር መከላከያ ኃይል ብርጋዲየር ጄነራል ዋስይሁን ንጋቱ ከመንፈስ ልጆቻቸው ጋር ትግራይ ውስጥ ተገናኝተዋል። የመንፈስ ልጆቻቸው ዋስይሁን ባሮ ዓባይና ንጋቱ ጤና ዓባይ ለመወለድ ጄኔራሉ ከ27 ዓመታት በፊት የወጣቶቹ እናቶች በምጥ ተይዘው በነበሩበት ወቅት ባደረጉላቸው ድጋፍ ነው።
↧
The General’s spiritual sons – SBS Amharic
↧