የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ መንግሥተአብ ተስፋማርያም ከርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አባ ፍራንሲዝ ጋር ሆነው በዩናይትድ ስቴትሱ ጉዞ ላይ እየተሣተፉ ናቸው፡፡- VOA Amharicየኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ መንግሥተአብ ተስፋማርያም አሜሪካንን እየጎበኙ ከሚገኙት የሮማው ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ ጋር ሆነው በዩናይትድ ስቴትሱ ጉብኝት ላይ እየተሣተፉ ናቸው፡፡
ዛሬ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ባደረጉት ንግግር “እኔም የስደተኞች ልጅ ነኝ ፤ይህቺ አገር ሰደተኛ ልጆች የሚኖሩባት አገር ነች”ማለታቸው ልብ ይነካል የሚሉት የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ መንግሥተአብ ተስፋማርያም ከቪኦኤ ጋር በአማርኛ ቋንቋ ያደረጉትን ቃለምልልስ ያዳምጡ።
↧
የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ መንግሥተአብ ተስፋማርያም ከርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አባ ፍራንሲዝ ጋር ሆነው በዩናይትድ ስቴትሱ ጉዞ ላይ እየተሣተፉ ናቸው፡፡- VOA Amharic
↧